የታላቁ መሰሪመለስ ዜናዊ ኑዛዜ! እውነትከሆነ 1 ሞትም ሲያንሰው ነው። በሞቱምሊፈጀንናሊያፋጀንነበር ሕልሙ። ይነበብናአስተያየትስጡበትእስቲ። ተደብቆየነበረውየመለስ ኑዛዜ ከ 5 ዓመት በኋላ ተጋለጠ። •1/ የመለስራዕይ የተባለው የሀገሪቱ የኢህአዲግ መመሪያ ሆኖበሐይለማርያም ዘመን ለ5 ዓመት የተሰራበትየነበረው (ዶክትሪን) መመሪያ የመለስዜናዊ ኑዛዜ ነበር፡ • ብራስልስ ሆስፒታል በህክምና ላይ እያለ የተደረገ የመለስዜናዊ ኑዛዜ፡፡ ኑዛዜውን የሰጠውበሆስፒታሉውስጥ በህክምና ላይ እያለ አለመትረፉን ሲያረጋግጥ ሊሞት 18 ቀን ብቻሲቀረው የሰጠው የኑዛዜ ቃል ነው፡፡ ኢትዮጵያንከህዉሓት ደደቢቶችዉጪ ከሆነች ፥በሚከተለዉመንገድ ሀገሪቷን ለማፈራረስ በህይወትእያለ ያቀደውን ሲሞትም እንዲቀጥል በሚልየሰጠውኑዛዜ ከ 5 ዓመት በኋላ ይፋሆኗል ተብሎ ቀርቧልእነሆ ። • ኑዛዜውን በወቅቱቀርቦ የተቀበለው አቶ ብርሃነገ/ክርስቶስ ነው፡፡ የኑዛዜው 8 ዋና ርዕስ ያለውናበስሩ ደግሞ በርካታንኡስክፍል ያለውነው፡፡ • አቶ ብርሃነገ/ክርስቶስ ኑዛዜውን ጽፎ ከተረከበ በኋላ እንዲያስረክብ የታዘዘው የአድዋ ተወላጆች ለሆኑትናንግስተ ሳባ በሚል ማህበር ለተደራጁትነው፡፡ • እነዚህ የአድዋ ልጆች የመለስንኑዛዜ ፈፃሚና አስፈፃሚየሆኑሲሆን ኑዛዜውን በማናቸውምመንገድ ተፈጻሚ የሚያደርጉ ናቸው፡፡ እነሱም፡-- 1/ ዶ/ርደብረጽዮን ገ/ሚካኤል 2/ አቶ ስብሀት ነጋ 3/ አቶ አርከበእቁባይ 4/ አቶ አባይጸሐይዬ 5/ አቶ አስመላሽ ወ/ሥላሴ 6/ ወ/ሮ ፈትለወርቅነጋና 7/ አቶ ብርሃነገ/ክርስቶስ ኑዛዜውን የተቀበሉ ናቸው፡፡ 8ቱ ኑዛዜዎች፤ •1/ የአድዋትግራይን የበላይነት ማስፈን። •2/ የአድዋተወላጆችን በከፍተኛ ስልጣን እርከን ላይ ማስቀመጥና ከነሱ ውጪ የሆኑት ሹሞችከጀርባ ሆኖመቆጣጠር፡፡ •3/ ስትራዴጂበመንደፍ በማንኛውም ጦር ክፍል አዛዥጄኔራሎች በፖሊስናበደህንነት ውስጥ የበላይ ባለሥልጣን • በውጭ ጉዳይ • በመከላከያ • በየኤምባሲው • በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በአጠቃላይበፖለቲካበኢኮኖሚናበማህበራዊ ኑሮለመምራት ብቃትያለውዶ/ርደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል ስለሆነእሱበማናቸውም ሚኒስቴር መ/ቤት እናበማናቸውምተቋማት ከጀርባ ሆኖእንዲመራ። •4/ ጠቅላይ ሚ/ርኃይለ ማርያምንሲምቦል በማድረግ ደብረ ጽዮን ያዘዘውንብቻ እንዲሰራማድረግ •5/ ሀብሔርን ማጋጨት ፤ብሔርን ብቻ ሣይሆንእንዱን ብሔርም በመከፋፈልእርስ በርሳቸው እንዳይግባቡ ለማድረግ በጥቅም መለያየት፡፡ ለ. አማራውንትምክህተኛ የዱሮውን ሥርዓት ናፋቂ በማለት በአደባባይመዝለፍ፤ መውቀስ፡፡ ሐ. አማራውና ኦሮሞዉን ከውጭ ጠላት የበለጠጠላትስለሆነ በማናቸውምመንገድ ማዳከምአጥብቃችሁ ስሩ፡፡ መ. በኢኮኖሚ እንዲዳከምእናየትግሬ ጥገኛ ሆኖየትግራይንሀያልነት አምኖ እንዲቀበል ማድረግ፡፡ ሠ. የኦሮሞዉንምሁር ማሳደድና ሞራሉ እንዲወድቅማድረግ፤ሃገር ጥሎ እንዲሰደድ ማድረግትልቁ ስራችሁይሁን ይላል፡፡ ረ. ትግራይን ለሪፈረንደምማዘጋጀት ማለትምበኢኮኖሚበማሳደግበእርሻው አዲስበተቀየሰዉክልል መሰረትግብርና በቤንሻንጉልና በጋምቤላማስፋፋት ሰ. ኢንዱስትሪውን በትግራይእንዲስፋፋ ማድረግ፤ ሸ. ታላቋትግራይን ለመመስረት ማለትም ምዕራብ ጎንደርንይዞቤንሻንጉልንናጋምቤላን የሚያካትት ግድብ በትግራይክልል ውስጥ እንዲካተትማድረግ፡፡ ቀ. ይህንን ማፕ ዓለምአውቆት እንዲቀበለው ማድረግ፡፡ በ. ከአጎራባች ክልሎችየተወሰዱትንቦታዎች ላይ የሰፈሩነዋሪንየትግራይመታወቂያበግድ እንዲወስዱ ማስገደድ፤አንወስድም ካሉ ማዋከብ ፤ማስጨነቅ፤በኢኮኖሚ እንዲወድቁ ማድረግ፤ማሰርና በጣም የሚያስቸግሩካሉ መግደል ፡፡ ተ. በየአካባቢው ያሉየሀገር ተቆርቋሪዎች ታሪክ አዋቂ ሽማግሌዎችና ለህዝብ አሳቢዎችን ማጥፋት፡፡ •6/ ሀ. ከሱዳንጋር ድንበርተኛለመሆን ሱዳን የምትፈልገውንሁሉ ማድረግ፡፡ ለ. ትግራይን ከሱዳን ጋር ድንበርተኛ እንደሆነችለዓለምህብረተሰብ ተቀባይነት እንዲኖረው ማድረግ፡፡ ሐ. የዓለም ህብረተሰብ ማለትን ሃያላኑ የትግራይንማፕ እውቅናእንዲሰጡ ለነሱ መታዘዝ ለምሳሌ ፦ወታደርማዝመት ፤መሬት መስጠት (የሱማሌና የደቡብሱዳንንዓይነት) መ. በባንዲራው ላይ ያለውን(የኢሉምናት) ማለትምየግብረ ሰዶምና ርካሽባህልምልክት የሆነውን በባንዲራችን ላይ አርማእንዲሆን ማድረግ፡፡ •7/ ሀ. የአድዋተወላጅየሆኑትንና የሳባ ማህበር አባልየሥርዓቱ ታማኝ አድርጎ በትምህርትና በሙያ ማሰልጠን፡፡ ለ/ አሰልጥኖወደ መሃልአገርናወደ ተለያዩ ክልሎችበመላክበተለይ በደህንነት ሥራ ላይ እንዲሰማሩማድረግ፡፡ ሐ/ በውትድርናም የሌላውንብሄረሰብ ከመቅጠር ይልቅየትግራይንወጣቶች ብቻ በብቃት አሰልጥኖማሰማራት ፡፡ መ/ የሳባ ማህበር ዋና መ/ቤቱ አድዋ ሲሆን ቅርንጫፉ አ/አበባቦሌ የሚገኝነው፡፡በዚህ ሴፍሀውስ በሚልየሚታወቀውመ/ቤት የመንግስት አሰራሮችየሚቀረፅበት ሲሆን በዚህ መ/ቤት የተነደፉ የአስተዳደር የአሰራርና የአተገባበር ዕቅዶችበሙሉ ተቀርፀው ወደ ታችየሚፈሱ ናቸው፡፡ ሠ/ ጠ/ሚ/ር ኃ/ማርያምደሳለኝ ለፊርማ ብቻየሚጠራ ሲሆን የሚፈርምበትን ወረቀት ማንበብሥልጣንእንዳይኖረው አድርጎ መቅረጽ፡፡ የስብሰባቸውሰዓት ከቀኑ 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ሲሆን ከዚያ በኋላ በአካባቢው ማንም ሰውዝርየሚልየለም፡፡ (በጌታቸዉ.አሰፋ ቁጥጥር ስር በሮማን እገታ የተባለው ልብ ይሏል) •8/ ሀ/ የኦሮሞና.የአማራ ጠባቦችንመጠቀም ፡፡ የሁለቱን. ኤሊቶችማጋጨት ወደ ሕዝቡ እንዲወርድ በማድረግበማጣላት ስራ ላይ በርትታችሁእንደትሰሩ ፡፡ •9/ አዲስአበባጉዳይ በተለየ ሁኔታ የአፍሪካ ከተማከመሆኗአንፃርትልቁ የመወዛገቢያና የመከፋፈያ ቁልፍማድረግናየአለምን ቀልብ መሳቢያ መድረክ እስከሚሆንድረስ መስራት ።. [በ19:98 የተሰራው አሻጥር ልብ ይሏል] ለ/ አማራናኦሮሞአንድየሆኑ ቀን የታላቋ ትግራይና. የሕዉሓትጉዳይያልቃልና የማጋጨትና የማጣለት ሥራችሁ ከማናቸውም ሥራ ቅድሚያስጡት፡፡ ሐ/ የትግራይሪፐብሊክየሚመሰረተው በጎንደርና በወሎመሬትላይ ነውየአማራው ከፍተኛ ሃይልደግሞ ጎንደርነው ፡፡ ስለዚህ ጎንደርንበመከፋፈልእንዲዳከሙማድረግ፤ መ/ ጎንደርንመከፋፈያ መንገድ ዋናው በውስጡየተለያዩብሄሮች ነንየሚሉስለ አሉ እነሱንየራሳቸውንክልል እንዲመሰርቱ የብሄር ጭቆና አለብን በማለትሪፈረንደም እንዲጠይቁ ማነሳሳትእናንተምያንንጥያቄ በመደገፍየኢኮኖሚ የፖለቲካናየጦር መሣሪያ ድጋፍ በማድረግእንዲገፉበትመገፋፋት፡፡ ሠ/ አሁን የተጀመረውየቅማንት ማንነትጥሩ ጅምርስለሆነ ሌሎቹንምእነሽናሻ የመሣሠሉትን መቀስቀስና እርስበርስ እንዲፋጁ ማድረግ፤ ረ/ ሌላው ደቡብ ጎንደርሰሜን ጎንደር ምዕራብ ጎንደርበማለት ከፋፍሎ አንዱን ማገዝና በሌላውላይ እንዲዘምት ማድረግ። ሰ/ ትልቁ ሥራ ደግሜአደራየምለው በተገኘው አጋጣሚሁሉ አማራውከኦሮሞው ጋረው እንዳይስማሙ ጥረትማድረግነው፡፡ ሸ/ ኦሮሞውንበትምህርት ደካማ እንዲሆኑ ማድረግበተለይከለአማራውጋር እንይግባቡ ማድረጊያውትልቁ መሣሪ የኦሮሞ ልጆች አማርኛእንዳይማሩና ብሄራዊ ቋንቋ እንዲያውቁ ማድረግ፡፡ ቀ/ ትግራይ በሪፈረንደም እራሷን እስከምትችልድረስ እግርየሚያወጣውን ኦሮሞእግሩን መቁረጥ፡፡በኢኮኖሚ ማዳከም፤የኦሮሞህዝብ ከሌላውብሄርጋር እንዳይግባባ ማድረግ፡፡ በ/ ከኦሮሚያ አጎራበች ካሉ ክልሎች በግጦሽ እናበውሃ እንዲጣሉማድረግ፡፡
ተ/ በየጊዜው ኦሮሞሊገነጠል ነው ብሎ ማስወራት፡፡ ኦፒዲዮንበኦነግአምሳያመሳል ።እንዲገነጠል አድርጎ እንደ.ህዉሓቷ ትግራይ ሪፈረንደም እንዲጠይቅ ማድረግ፤ከዚያ አማራውምስለማይችል የራሱን ሪፈረንደም እንዲጠይቅ ማስገደድ፡፡
ቸ/ ቀጥሎ ቤንሻንጉልናጋምቤላ ሪፈረንደም እንዲጠይቁና ከትግራይ ጋር እንዲሰሩ ማድረግ፡፡ ኀ/ ደቡብ ብሔረሰቦች አብረውእንዲገነጠሉ ማግባባትና ግፊትማድረግ፡፡ • 10/ በሐይማኖቶችና በቤተ እምነቶች ጣልቃ በመግባት ማበጣበጥ ልዩነታቸውን መለጠጥ ማስፋት ። • 11/ የኤርትራ ጉዳይ ፈፅሞ እንዳይነሳ፣ ከካዝና መሳቢያ ዉስጥተቆልፎበፍፁም እንዳይወጣ ።መቋጫምእንዳያገኝ ድንበሩ ላይ ያሉት ወታደሮች ፈፅሞ ስለሰላም እንዳይሰሙ ማድረግኢትዮጵያዉስጥ የሚነሱትን ማናቸውም ሰላማዊጥያቄዎች ከሻዕቢያጋር ማገናኘትናማሸማቀቅ መወንጀል ። በዚህ ጊዜሃገሪቱእንድትበታተንናየትግራይ የበላይነት ሰፍኖ ትግራይ በነጭፈረስላይ ተቀምጣ በመቃብር ውስጥ ሆኜአያታለሁ፡፡ ‹‹ የኑዛዜውአደራ እስካሁን በሐገሪቱላይ ተሞክሮ ከሽፏል ። የኑዛዜውንቃል ፈትሹት… እንኩዋንም. ሞት ቀደመህ። የኢትዮጵያ ሕዝብሆይ ከዚህኑዛዜ ዉጪ የደደቢትጅቦችሌላ አይመኙልህም ። ታሪክህን አወቅህ አሁንስ አይበቃም፤የኑዛዜውን ተግባራዊነት ትጠብቃለህ ወይስ ሃገርህን ለማዳንተባብረህ ትነሳለህ? መልሱ___ያንተዉ. ነው።

Comments

  1. Casino Site - Choego Casino
    Casino Site. Enjoy the Best of the 1xbet Best – The febcasino best! At Choego Casino, we're proud to offer you all a taste of choegocasino the best online casino in Las Vegas.

    ReplyDelete

Post a Comment

Popular posts from this blog